FORECLOSURE
ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ አ.ማ(በቀድሞ ስሙ ደቡብ ግሎባል ባንክ አ.ማ) ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውን ከዚህ በታች በሠንጠረዡ የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቁጥር 97/90 በተሰጠው ሥልጣንና ውክልና መሠረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
Unknown buyer
Deadline 8 Oct 2026
Thursday, 8 October 2026 · መስከረም 28, 2019 ዓ.ም
As stated in the notice: “08/10/2026 10:00”
Source: original notice
