Tender
ኤግዚቢሽን ማዕከልና የገበያ ልማት ድርጅት የመስቀል አደባባይ ፋሲሊቲ ማኔጅመንት የመኪና ማቆሚያ (ፓርኪንግ)፣ ደህንነት ለመጠበቅና ድገተኛ የእሳት አደጋዎችን ለመከላከል የሚያስችሉ የእሳት ማጥፊያ መሳሪያዎችን፣ የሙሌት ጥገና አገልግሎት (Fire Extinguishers, Refill/Maintenance Services) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
Unknown buyer
Closes 16 Sept 2026 (today)
Wednesday, 16 September 2026 · መስከረም 6, 2019 ዓ.ም
As stated in the notice: “16/09/2026 02:00”
Source: original notice
